Cart 0

ዲኬቲ ኢትዮጵያ ለጤና ሚኒስቴር የ136 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ
ዲኬቲ ኢትዮጵያ ለጤና ሚኒስቴር የ136 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ መጋቢት 08 ቀን 2017 የጤና ሚኒስቴር የህብረተሰቡን ጤና ለማሻሻልና ቅድመ መከላከል ላይ ሊሰራቸዉ በሚገቡ የእናቶችና የጨቅላ ህጻናት ህመምና ሞት ዙሪያ ከሚመለከታቸው ባለድርሻ እና አጋር አካላት ጋር በትብብር እንደሚሰራ ይታወቃል። ከዚህም መካከል አንዱ የሆነው የቤተሰብ ዕቅድ ፕሮግራሞችን