
ዲኬቲ ኢትዮጵያ ብሔራዊ የሽያጭ ኮንፈረንስ አካሄደ፤ ከፍተኛ አፈጻጸም ያሳዩ ሰራተኞችንም የሽልማት እውቅና ሰጠ
በቅርቡ የተካሄደው የሽያጭ ሰራተኞች ኮንፈረንስ በአዲስ አበባ በተሳካ ሁኔታ ተጠናቋል። ይህ ወሳኝ ክስተት የቤተሰብ ምጣኔን ከፊት ሆነው ለሚመሩ የሽያጭ ቡድን አባላትን በአዳዲስ ስልቶች፣ ለጠለቀ ስልጠናና ለጠንካራ ትብ ብር አንድነትን እንደሚያመጣ ተጠቅሷል።ኮንፈረንሱ የዲኬቲ ኢትዮጵያን ዋነኛ ዓላማ በድጋሚ ለማረጋገጥ አግዟል። ይኸውም ከፍተኛ ጥራት ያላቸውን እና በተመጣጣኝ ዋጋ