Skip links

ዜና

ዲኬቲ ኢትዮጵያ ብሔራዊ የሽያጭ ኮንፈረንስ አካሄደ፤ ከፍተኛ አፈጻጸም ያሳዩ ሰራተኞችንም የሽልማት እውቅና ሰጠ

በቅርቡ የተካሄደው የሽያጭ ሰራተኞች ኮንፈረንስ በአዲስ አበባ በተሳካ ሁኔታ ተጠናቋል። ይህ ወሳኝ ክስተት የቤተሰብ ምጣኔን ከፊት ሆነው ለሚመሩ የሽያጭ ቡድን አባላትን በአዳዲስ ስልቶች፣ ለጠለቀ ስልጠናና ለጠንካራ ትብ ብር አንድነትን እንደሚያመጣ ተጠቅሷል።ኮንፈረንሱ የዲኬቲ ኢትዮጵያን ዋነኛ ዓላማ በድጋሚ ለማረጋገጥ አግዟል። ይኸውም ከፍተኛ ጥራት ያላቸውን እና በተመጣጣኝ ዋጋ

ዲኬቲ ኢትዮጵያ ለጤና ሚኒስቴር የ136 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ

  ዲኬቲ ኢትዮጵያ ለጤና ሚኒስቴር የ136 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ መጋቢት 08 ቀን 2017 የጤና ሚኒስቴር የህብረተሰቡን ጤና ለማሻሻልና ቅድመ መከላከል ላይ ሊሰራቸዉ በሚገቡ የእናቶችና የጨቅላ ህጻናት ህመምና ሞት ዙሪያ ከሚመለከታቸው ባለድርሻ እና አጋር አካላት ጋር በትብብር እንደሚሰራ ይታወቃል። ከዚህም መካከል አንዱ የሆነው የቤተሰብ ዕቅድ