Skip links

ዜና

ዲኬቲ ኢትዮጵያ ለጤና ሚኒስቴር የ136 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ

ዲኬቲ ኢትዮጵያ ለጤና ሚኒስቴር የ136 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ መጋቢት 08 ቀን 2017 የጤና ሚኒስቴር የህብረተሰቡን ጤና ለማሻሻልና ቅድመ መከላከል ላይ ሊሰራቸዉ በሚገቡ የእናቶችና የጨቅላ ህጻናት ህመምና ሞት ዙሪያ ከሚመለከታቸው ባለድርሻ እና አጋር አካላት ጋር በትብብር እንደሚሰራ ይታወቃል። ከዚህም መካከል አንዱ የሆነው የቤተሰብ ዕቅድ ፕሮግራሞችን