Skip links

ጦማር

እውነተኛ ታሪኮች። እውነተኛ ተጽዕኖ። ዘላቂ ለውጥ።

በDKT Ethiopia፣ ጠንካራና ዘላቂ የግል የጤና ዘርፍ ለሁሉም ሰዎች ጥራት ያለው የሥነ-ተዋልዶ ጤና እንክብካቤ ተደራሽ እንዲሆን ወሳኝ እንደሆነ እናምናለን። የግል የጤና አገልግሎት ሰጪዎችን አቅም በማጠናከር፣ በጊዜው የሚሰጥ፣ አክብሮትን የተላበሰና ተገልጋዩን ማዕከል ያደረገ አገልግሎት ለሴቶች ተደራሽ እንዲሆን እያገዝን ነው። ይህም በገንዘብ፣ ወይም በማህበራዊ ሁኔታ ምክንያት የጤና

ዳግም ያቆጠቆጠ ህልም እና የሴትኛ አዳሪዋ ህይወት

በርካታ አሳዛኝ አጋጣሚዎች ናቸው ሰላም አበበን (ስሟ የተቀየረ) ወደ ወሲብ ንግድ ስራ የከተቷት፡፡ በስድስት አመቷ እናቷ ሞቱ፡፡ አባቷ ለዘመድ ጥሏት ሚስት አግብቶ አዲስ ህይወት መሰረተ፡፡ በፈተናዎች ውስጥም ሆና ሰላም የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቷን አጠናቃ በዩኒቨርስቲ መግቢያ ፈተና ጥሩ ውጤት አመጣች፡፡ ትምህርቷን ከመቀጠል ይልቅ ግን በ18 አመቷ

ዲኬቲ ኢትዮጵያ በቤተሰብ እቅድ ላይ የሚሰሩ ጋዜጠኞችን አወዳድሮ ሸለመ

ዲኬቲ ኢትዮጵያ የቤተሰብ እቅድ አገልግሎት ዘዴዎችን በስፋት ለማስተዋወቅ በሚያደርገው ጥረት ሀገር አቀፍ የጋዜጠኞች ሽልማት ፕሮግራም በታህሳስ ወር 2013 ዓ.ም አካሂዷል፡፡ በሀገሪቱ ግንባር ቀደም ለሆነው የማህበራዊ ግብይት ድርጅት በአይነቱ የመጀመሪያ በሆነው ውድድር ከመላው ሀገሪቱ የተውጣጡ 17 ጋዜጠኞች ስራዎቻቸውን አቅርበዋል፡፡ ከዘርፉ ምሁራን፣ የጤና እና የመገናኛ ብዙኋን ባለሙያዎች