
ዲኬቲ ኢትዮጵያ በአዲስ አበባ ስትራቴጂካዊ የፋርማሲ ማነቃቂያዎችን በማድረግ የስነ፡ተዋልዶ ጤና ምርቶች አቅርቦትን አስፋፋ
ዲኬቲ ኢትዮጵያ የስነ፡ተዋልዶ ጤናን ለማዳረስ በሚያደርገው ጉዞ ላይ ትልቅ ምዕራፍ መድረሱን በኩራት ይገልጻል። ሁሉን አቀፍ የጤና ሽፋንን ለማረጋገጥ ካለን ቀጣይነት ያለው ቁርጠኝነት አካል በመሆን፣ በአዲስ አበባ በተለያዩ ስትራቴጂካዊ ቦታዎች የፋርማሲ ማነቃቂያ ፕሮግራምን በስኬት አስጀምረናል። ይህ ማነቃቂያ ጥራታቸውን የጠበቁ እና ተመጣጣኝ የጤና ምርቶች ከአጋር ፋርማሲዎቻችን በኩል





